(ዘ-ሐበሻ) የዘ-ሐበሻ የአዲስ አበባ የመረጃ ምንጮች እንደጠቆሙት በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ አካባቢ የሚገኘው ኒውዮርክ ካፌ አጠገብ የተነሳ የእሳት ቃጠሎ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል። የአዲስ አበባ የእሳት አደጋ ማጥፊያ ማርሻል አካባቢው የደረሰ ሲሆን እሳቱን ለመቆጣጠር ጥረት እያደረጉ እንደሚገኙ መረጃዎች ደርሰውናል:።
ዛሬ ቀትር ላይ የተነሳው የእሳት አደጋ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ያልጠፋ ሲሆን እሳት አደጋ ሰራተኞች ግን ርብርቦሻቸውን ቀጥለዋል። የእሳት አደጋው መነሻ ምን እንደሆነ የታወቀ ነገር የለም።
Ze-Habesha Website may contain advice, opinions, and statements of various information and content providers. The Website neither represents nor endorses the accuracy of information or endorses the contents provided by external sources. All blog posts and comments are the opinion of the authors.
No comments:
Post a Comment