Thursday, 29 May 2014

ግንቦት 20 የኢትዮጵያ ውርደት ጥቁር ቀን


    May 28, 2014
ከሮበሌ አባቢያ
በአምቦ ከተማና በሌሎች የኦሮምያ ክልል ውስጥ የዩኒቭርሲቲዎችና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ያቀረቡት ሕገ-መንግሥታዊ ጥያቄ ያገኘው ምላሽ በጨካኙ የአግዓዚ ጦር አልሞ ተኳሾች በጥይት መደብደብን ስለሆነ፣ ይህንን አሰቃቂ አረመኔያዊ ጭፍጨፋ፣ ያውም ዛሬ በ21ኛው ክፍለ ዘመን የሰብአዊ መብት መከበር ግምባር ቀደም መመሪያ ሆኖ በዓለማችን ላይ በገነነበት ጊዜ በመፈፀሙ፣ ወንጀለኞች ከተጠያቂነት ሊያመልጡ አይችሉም። ይህንን የተገነዘበው የባእዳንን ዓላማዎች ለማስፈፀም በጫንቃችን ላይ የተኮፈሰው የወያኔ መንግሥት አገልጋዮቹ ለፈፀሙት ኢሰብዓዊ ጭፍጨፋ ይቅርታ ከመጠየቅ ይልቅ ወንጀሉን በመሸፋፈን የሕዝብ ትኩረት ወደ እርሱ ሙገሳ እንዲዞር እነሆ 23ኛውን የወረራ በዓሉን ሲያከብር በመፍጨርጨር ላይ ይገኛል። ነገር ግን ግንቦት 20 የኢትዮጵያ ውርደት ጥቁር ቀን ተብሎ መዘከሩ አይቀርም።Ginbot 20 TPLF/EPRDF's holiday
ወያኔና ከርሱ በፊት የነበሩት ሁለት መንግሥታት
ከአፄ ኃይለ ሥላሴ ጀምሮ ጥቂት ምሳሌዎቸን ጠቅሼ በማወዳደር የወያኔን ውሸት ላንባብያን ላቅርብ፦
1. የ1997 ምርጫ አለደም መፋሰስ የሥልጣን ሽግግር የተደረገበት ታሪካዊ ወቅት ነው ሲል ነውረኛው የወያኔው አምባገነን መሪ መለስ ዚናዊ ሲመፃደቅ በኢትዮጵያ ቴሌቪዠን ታይቷል። ያ አልበቃ ብሎት፣ ወያኔ በ99.6% አሸንፌያለሁ ብሎ የቀጠፈበት የ2002ቱ ደግሞ በጥራቱ እንከን ያልተገኘበት ምርጫ ነበር እያለ መለስ ዚናዊ ሲያፌዝብን አዳምጠናል። በእነዚህ ሁለት ምርጫዎች፦ የሕዝብ ደምና ሕይዎት ተሰውቷል፣ የመራጮች ድምፅ ተሰርቋል፣ ድላቸው ተቀምቷል፣ አሸናፊዎች ወደ ቃሊቲ እስር ቤት ተወርውረዋል፣ በ10ሺዎች የሚቆጠሩ በተለይ ወጣቶች የምርጫውን መጭበርበር በአደባባይ ስለተቃወሙ በግፍ ታስረዋል። ይህንን አረመኔያዊ የወያኔ ፋሺስታዊ ተግባር፣ ታሪክ ምንጊዜም አይረሳውም።
2. የብሔር ብሔረሰቦች ጉዳይ ሲነሳ አፄ ኃይለ ሥላሴ በድል አድራጊነት ወደ አዲስ አበባ እንደተመለሱ ሕዝባቸው በቆየው እምነቱ፣ ባሕሉና ልማዱ መሠረት መብቱ እንዲጠበቅለት ወዲያው አውጀዋል። በዘመነ መንግሥታቸው የባህል ሚዩዚየም እንዲከፈት አድርገዋል። አፄው ባመቻቹላው አዋጅ መሠረት፦ ሀ) በአዲሰ አበባ ጊፍቲ (እመቤት) ጂፋሬ የተባሉት ባለውቃቢ የጥንቆላ አገልግሎት ይሰጡ ነበር፤ አልተባበርህም ያሉትን አርበኛ አባታቸውን ፋሺስት ኢጣልያ ቁልቆል ዘቅዝቆ በመግደሉ ይህ እንደ ውለታ ተቆጥሮ፣ ወ/ሮ ጂፋሬ “የኢትዮጵያ ሀገር ፍቅር ማህበር” ሰብሳቢ ሆነው ተመርጠዋል፤ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ፣ ልዑል አልጋወራሽ አስፋወሰን በቀብር ሥነሥርዓታቸው ላይ መገኘታቸውን አውቀለሁ፤ ለ) አምቦ ተማሪ በነበርኩበት ጊዜ ደንፋ እየተባሉ የሚጠሩ በንጉሠ ነገሥቱ የሚታወቁ ባለውቃቢ እንደነበሩ አውቃለሁ፤ አፄው አዘውትረው አምቦን ይጎበኙ ስለነበር፣ ደንፋ ፈረሰኞች እስከ ጊንጪ(36 ኪሎሜትር ከአምቦ) ድረስ ልከው እንደሚያሳጅቧቸው ይታወቃል፤ ሐ) ሕዝብ ታዋቂ የማምለኪያ ቦታዎች፣ የየረሩ ንጉሥ ተብሎ የሚጠራው ባለውቃቢ የሚኖርበት በአዲሰ አበባ አካባቢ፣ ሆራ አርስዴ በቢሾፍቱ፣ የአርሲ እመቤት መኖሪያ በአርሲ፣ ሶፍ ዑመር በባሌ እንደነበሩ ይታወቃል።
3. የአዲስ አበባ ነዋሪዎችና ዛሬ መሬቱ የሚነጠቀው የኦሮም ተወላጅ አያት/ቅድመ አያት የአካባቢወ ሕዝብ ማንም ለፖለቲካ መጠቀሚያነት ሳያዘው ለጥምቀት በዓል ወደ ጃንሜዳ እየጎረፈ እጅግ የሚማርኩ የየባህሉን ዘፈኖች፣ ጭፈራዎችና ውዝዋዜዎች መመልከት ለኢተዮጵያን ኩራትና ፈንጠዝያ፣ እስከ ዛሬም ለቱሪስቶች መስህብ ሆኖ በመገኘቱ የወያኔ መሪዎች ዶላር ያፍሱበታል። በሕግ የተደነገገ የአለባበስ ኮድ ስላለነበረ ሁሉም በየባህሉ ልብስ አጊጦ ጃንሜዳን አጥለቅልቆ ያውባት ነበር። በወያኔ አበረታችነት ሳይሆን እስካሁንም እንደዚያው ነው።
4. በደርግ ዘመነ መንግሥት የብሔር ብሔረሰቦች ኢንስቲቱት ተቋቁሞ ነበር። “የዘር የሃይማኖት ልዩነት አንሻም፣ ይላሉ ልጆችሽ ኢትዮጵያችን ትቅደም”፣ ተብሎም ተዘምሯል። የባህል ዘፈኖችና ቲያተሮች በየክፍላተ ሀገር አብበው ነበር።
5. የወያኔ ዘመነ መንግሥት እስር ቤቱ በኦረሚፋ ተናጋሪዎች ታጭቋል ተብሎ ተነግሮለታል… የብሔር ብሔረሰቦች ወያኔ ለፖለቲካ ፍጆታ በየዓመቱ የሚያዘጋጀው የማሞኛ በዓል ከመሆን አልፎ፣ የ83ቱንም ብሔር ብሔረሰቦች ቋንቋዎችንና ልማዶች አቆይቶ በ21ኛው ክፍለ ዘመን ውስጥ የሚዘልቅ አይደለም።
6. ረሀብን በማስወገድ ረገድ ሶስቱም መንግሥታት ሀላፊነታቸውን ሙሉ በሙሉ አልተወጡትም። የአፄው አገዛዝ የወሎውን ረሀብ ለመሸሸግ መሞከሩ ሊወገዝ ይገባዋል። የደርግ መንግሥት ረሀብ በሀገሪቱ ውስጥ እያለ ሥልጣን ላየ የወጣበትን 10 ዓመት ለማክበር የአልኮል መጠጦችን ከውጪ ሀገር በዶላር ማስገዛቱ ያስወግዘዋል። ወያኔ የሁለት አሃዝ የኢኮኖሚ እድገት አሰመስግቤያለሁ እያለ ሲፎልልባት በቆየበት ሀገር 6.5 ሚሊዎን ረሀብተኞች ኸተባበሩት መንግሥታት የምግብ እረዳታ ይጠብቃሉ መባሉ የአገዛዙን ጭካኔ ያመለክታል።
7. የወያኔ መንግሥት መሪዎች ለሱዳን መሬት ቆርሰው ለመስጠት እየተሯሯጡ ነው። የቀድሞ መንግሥታት እንኳን ሊያደርጉት የማያስቡት ወራዳ ድርጊት በታሪክ ተጠያቂ ያደርጋቸዋል
8. ወያኔ ኢትዮጵያን አስገንጥሎ ወደብ-አልባ ያደረጋት ሞራላዊም ሆነ ሕጋዊ ብቃት የሌለው ቅጥረኛ መንግሥት።
9. መሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶችን ረገጣ በተመለከተ የወያኔ መንግሥት ሬኮርድ አሳፋሪና ዘግናኝ መሆኑን ዓለም ያወቀው ሐቅ ነው። እነዚህን መብቶች ለማስከበር የወያኔን አገዛዝ በተባበረ ተቃውሞ ማንበርከክ ግድ ይላል።
10. በአፄው ዘመነ መንግሥት በአባይ ወንዝ ላይ ግድብ ለመሥራት ጥናቱ ተጠናቆ ነበር፤ ሆኖም በገንዘብ እጦት ምክንያት ግድቡ አልተሰራም። የግብፅ ኤክስፐርቶችም በአባይ ወንዝ ላይ እስከ 40 ግደቦች ለመሥራት እነደሚቻል በጠናት አረጋግጠው፣ ችግሩ የገንዘብ ጉዳይ መሆኑን አስምረውበታል። የህዳሴው ግድብ የሌሎችን የልማት ፕሮጄክቶች በጀት የሚሻማ የመዝረፊያ ፕሮጀክት ከመሆኑም በላይ፣ በኢትዮጵያ፣ በግብፅና በሱዳን መካከል የሦስትኦሽ ወገን ውይይት ተደርጎ ስምምነት ካልተደረሰ በስተቀር፣ ውጤቱ ንትርክና አልፎም ወጣቱን ትውልድ በማያባራ ጦርነት ውስጥ መዝፈቅ ይሆናል። የአባይ ውሀ የገዘፈው ከአማራውና ከኦሮሚያ ክልሎች በሚያፈሱለት ገባር ወንዞች አማካይነት ነው። ታዲያ ሁለቱ ክልሎች ከህዳሴው ግድብ የሚያገኙት ድረሻቸው ምን ያህል ነው? የብሔር ብሔረሰቦችን ከፋፋይ ፖሊሲ በውስጥ እያዳከመን እያለ ሁኔታውን በሚያባብስ ተግባር ላይ ማተኮር የሚያስከትለው አደጋ ከባድ ስለሚሆን በቀና መንፈስ መወያየት ለሁሉም ይበጃል።
አለመታመን፣ ለወያኔ ሰቀቀን
ዋሽቶ ማስዋሸት የወያኔ ቁንጮዎች የፖለቲካ መሳሪያ ሆኖ ቆይቷል። ሆኖም ዛሬ፣ ውሸት አገዛዙን የሕዘብ ተዓማኒነት አሳጥቶት ውድ ዋጋ እያስከፈለው ይገኛል። ጉዳቱ ለምንወዳት ሀገራችንም ጭምር ነው። ምክንያቱም የውጭ ጠላት መጥቶባት ክተት ቢታወጅ፣ የተለመደ ውሸቱ ነው በማለት ወያኔን የሚያምን ኢትዮጵያዊ ስለማይገኝ በቆየው ባህላችን መሠረት ሆ! ብሎ የሚነሳና አጥቂውን ለመፋለም ፈቃደኛ ተዋጊ እንደማይገኝ አምናለሁ።
በደርግ ዘመነ መንግሥት ማብቂያም ውሸት ስለበዛ፣ የአካባቢ ወጣቶች እንደተለመደው በአርበኝነት ወኔ ተነሳስተው የክተት ጥሪ ለመቀበል ፈቃደኞች ሁነው ስላልተገኙ፣ በቀበሌዎችና በገበሬ ማህበራት አስገዳጅነት እየታፈሱ ለለብ ለብ ሥልጠና ወደ ወታደራዊ ተቋማት ከተላኩ በሗላ በውጊያ ልምድ ያዳበረውንና በአረቦች ፔትሮ-ዶላር ዘመናዊ የጦር መሳሪያ የታቀውን የወያኔ ሠራዊት እንዲገጥሙ የተገደዱትንና የረገፉተን ወጣቶች ማሰታወስ ግድ ይላል። አስከፊው ሁኔታ እዚያ ደረጃ ላይ እሰኪደርስ ድረስ ደርግ ወያኔን እንደ ተራ ሺፍታ እያቃለለ ፕሮፓጋንዳውን ይነዛ ነበር። የሥልጣን ባለቤት የሆነውን ሕዝብ መዋሸት፣ የሚያስከትለው መዘዝ ብዙ ነው።
ከእንግሊዞች ፖለቲካ ምን ይማሯል?
ፀሐይ በእንግሊዝ ግዛት ከቶም አትጠልቅም (The sun never sets on the British Empire”) ተብሎ ሲጠቀስ ከልጅነቴ ጀምሮ እሰማ ነበር። የጥቅሱም ትርጉም፣ እንግሊዝ (ብሪቲሽ) የቅኝ ግዛቶቿን ጨምሮ በዓለማችን ላይ የነበራት ግዛት እጅግ ሰፊ ከመሆኑ የተነሳ፣ ጀምበር አንዱ ጋ ስትጠልቅ ሊላው ጋ ትወጣለች ማለት ነው። ዛሬ ደሞ፣ ጀምበር በእንግሊዘኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሀገሮች ላይ አትጠልቅም ለማለት እደፍራለሁ። አዎ! በያዝነው 21ኛው ክፍለ ዘመን ብዙ ቋንቋዎች እየከሰሙ በእንግሊዝኛ ቋንቋ እንደሚተኩ አዝማሚያው በሂደት እየታየ ነው። አንዳንድ ጥናቶች ይህንኑ አዘማሚያ እያሳዩ ነው። የቋንቋዎች ብዛት እያነሰ በሄደ ቁጥር፣ የሰው ልጆች የርስ በርስ መግባባት እየጨመረ እንደሚሄድ የሚያጠራጥር አይመስለኝም።
እንግሊዞች ፖለቲካቸው የሚሳካላቸው በእራሳቸው ላይ መሳቅ ስለሚችሉ ነው ተብሎ ሲነገርም ሰምቻለሁ። በአሁኑ ጊዜ በአውሮፓ ህብረት ውሰጥ እንቆይ በሚሉት በሌበር ፓርቲ እና ሊብራል ፓርቲ ባንድ ወገን፣ እና የለም ከህብረቱ እንውጣ በሚለው የወግ አጥባቂው ፓርቲ መካከል ያለው ልዩነት እየሰፋ እንደሚሄድ የተገነዘቡት ሌሎች አውሮፓውያን፣ እንግሊዝ የሌለችበት ፖለቲካ አይጠፍጥም እያሉ ሲተቹ ይሰማሉ፡፤
በኢትዮጵያ ሀገራችንም ቢሆን አማራና ኦሮሞ የማይሳተፉበት የጋራ ፖለቲካ ከሌለ፣ ኢትዮጵያ እንደ ውሁድ ሀገር አትኖርም፤ የአፍሪካ ሕብረትም ሕልውና አጠራጣሪ ይሆናል። ታዲያ የጥቁሮቹ የኩሽ፣ የካምና የሴም ልጆች እጣ ፋንታ ምን ሊሆን ነው? አዎ! የዛሬን ስናነሳ ትናንትን ሳንረሳ አስታውሰን በሞኝነታቸን ላይ ስቀን ስህተታችንን አርመን ወደፊት መጓዝ ብልህነት ነው።
በሀገራችን በኢትዮጵያም ቢሆን የቋንቋዎች ብዛት እያነሰ መሄዱ አይቀሬ መሆኑን ካሁኑ አምኖ መቀበል ብልህነትና አርቆ አስተዋይነት ነው ብል የተሳሳትኩ አይመስለኝም። በዚህ አስተሳሰብ በመጓዝ፣ ወያኔ ከጫነብን ደም አፋሳሽ የጎሳ ፖለቲካም ለመገላገል ፍቱን መድሐኒት አአአእናገኛለን።
የግል ሚዲያ/ነፃ ፕሬስ መታፈንና መዘዙ
በእድሜዬ ዘመን ያጋጠሙኝን ሶስት መንግሥታት ላንሳ። እነዚህም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ የመንግሥቱ ኃይለማርያም (ደርግ) እና እንደወራሪው ፋሺስት ጣልያን ኢትዮጵያውያንን በጥይት የሚቆላው ወያኔ ናቸው። ሦስቱም የነፃ ፕሬስና መሠረታዊ የሕዝብ መብቶች በተለያየ ደረጃም ቢሆን አንቀው በመያዛቸው ይታወቀሉ። በዚህ ምክንያት ሁለቱ ከሥልጣናቸው ተዋርደው ሊወድቁ በቅተዋል፤ ወያኔም ተመሳሳይ ዕጣ ይጠብቀዋል። ተንሽ ላብራራ፦
1. ጃንሆይ ያፈኑትን የፕሬስ ነጻነት ደርግም ወርሶ በሥራ ላይ ስላዋለው፣ በመንግሥት ሙሉ ቁጥጥር ሥር በሚገኙ ሚዲያዎች ለሚነዛባቸው የሃሰት ፕሮፓጋንዳና የስም ማጥፋት ዘመቻ ዓፄውም ሆኑ ደጋፊዎቻቸው በነፃ ፕሬስ አማካይነት አጸፋዊ መልስ ለመስጠትና እራሳቸውን ለመከላከል አልቻሉም። ለምሳሌ ገና ወጣት ሳሉ በደጃዝማችነት ማዕረግ የአስበ ተፈሪ አውራጃ ገዢ ሆነው የከተማውን መሬት ሸንሽነው አላንዳች አድልዎ በርስትነት ማከፋፈላቸው፣ በ1946 ዓ.ም በፕሬዚዳንት አይዘንሐወር ጋባዥነት ከአሜሪካ ጉብኝት በሗላ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ፣ ሕዝቡ ታጥቆ በመነሳት በርሻ ልማት እንዲሰማራ ለማረስ ለሚፈልግ አትዮጵያዊ በነብስ ወከፍ አንዳንድ ጋሻ የገጠር መሬት እንዲሰጥ አውጀው እንደ ነበርና በዚህ አዋጅ የሰፈሬ ሲቪሎች ተጠቃሚ እነደበሩ አውቃለሁ፣ከኔ ጭምር በርካታ የአየር ሀይል መኮንኖች በሲዳሞ ጠቅላይ ግዛት ነጭ ሳር ተብሎ በሚጠራው ቦታ የተሰጠንን አንዳንድ መሬት ለማልማት በዝግጅት ላይ ነበርን። ጃንሆይ ሌሎች አያሌ አኩሪ ሥራዎችን ማከናወናቸው ሐቅ ነው፡፡ ነፃ ፕሬስ ቢፈቀድና የፖለቲካ ፓርቲዎች ተፈጥረው ቢሆን ኖሮ እነዚህን አኩሪ ክንውኖችን በመጥቀስ ደጋፊዎቻቸው ሊከራከሩላቸው በቻሉ ነበር፡፡ ግና፣ የአምባገነን ትዕቢታቸው ስላልፈቀደላቸው ነፃ ፕሬስ መፍቀድ አልተዋጠላቸውም። ሰለዚህ ተዋርድው ከዙፋናቸው ወረዱ፤ የሌሎችም ዲክታተሮችም ዕጣ ፋንታ ከዚህ የተለየ እንደማይሆን ታሪከ አስተምሮናልና።
ብዙዎቻችን አጥብቀን የታገልንለት የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት ንጉሠ ነገሥቱ በሕይዎታቸው እያሉ አቆጥቁጦ እያደገ ከእርሳቸው ሕልፈት በሗላ የእንግሊዞችን ሞዴል የመሰለ ሞናርኪ ሊፈጠር በቻለ ነበር። እኔም የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት እንዲፈጠር ሁኔታ እንዲመቻችና ነፃ ፕሬስ እንዲፈቀድ ያቀረብኩት ተማጽኖ በኢትዮጵያን ሄራልድ ላይ በ1966 ዓ.ም ታትሞ ነበር። ግን ሰሚ አላገኘም፤ ለዚያውም በዚያን ጊዜ ማን ተደማምጦ።
2. የደርጉ ሊቀ መንበር ሻለቃ መንግስቱ ኃይለማርያም ነሐሴ 12 ቀን 1966 ዓ.ም በቁጥር አ/ኮ/072/66 ለሁሉም ወታደራዊ ክፍሎችና በየጠ/ግዛቱ ለተቋቋሙት ንዑስ ኮሚቴዎች በያሉበት ከጻፈው ደብዳቤ ጋር አያይዞ ሀያ (20) ነጥቦችን የያዘ አንድ ገጽ የሥራ ዝርዝር መመሪያ ልኮ ነበር።
የአየር ኃይል ንዑስ ደርግ ከመመሪያው ውስጥ የተወሰኑትን መርጦ በተለይ በተራ ቁጥር 15 የተገለጸውን ቅድሚያ በመስጠት ነሐሴ 17 ቀን 1966 ዓ.ም. ቁጥር ፦ አሀ/ንደ/ // /66 በጻፈው ደብዳቤ የሚከተለውን መልስ ሰጥቷል፦
“ጉዳዩ፦ በአየር ኃይል ንዑስ ደርግ የቀረበ ሀሳብ
ለጦር ሀይሎች፣ ለፖሊስ ሠራዊትና ለብሔራዊ ጦር አጠቃላይ ደርግ
የአየር ሀይል ንዑስ ደርግ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት እንዲፈጸሙለት በአየር ሀይል ሠራዊት ስም ይጠይቃል፦
የተጀመረው ንቅናቄ “ብሔራዊ” እንዲሆን የሰላማዊ ሕዝብ ተካፋይ መሆን አለበት። ስለዚህ ለምሳሌ፦
ሀ. ከኢትዮጵያ ሠራተኞች አንድነት ማህበር፣
ለ. ከአሠሪዎች ማህበር፣
ሐ. ከዩኒቨርስቲ መምህራን፣
መ. ከዩኒቨርስቲ ተማሪዎች፣
ሠ. ከኢትዮጵያ መምህራን ማህበር፣
ረ. ከብሔራዊ ሸንጎ /ፓርላማ/
ሰ. በቻርተር ከሚተዳደሩ መሥሪያ ቤቶች፣
ሸ. ደርጉ ከሚያምንባቸው ልዩ ልዩ ሌሎች ክፍሎች መወከል አለባቸው።”
ቀን የደረስንበትን ውሳኔ ልዕልቲቱ ማታ ታሽረዋለች እያሉ ጠቅላይ ምኒስትሩ ያማርራሉ ተብሎ ስለተወራ፣ የታሠሩት ባለሥልጣኖች የቴሌቪዠን ሰዓት ተሰጥቷቸው አመራር ለመስጠት የተቸገሩበትን ምክንያት ለኢትዮጵያ ሕዝብ አንዲገልፁ ይደረግ ዘንድ በሻለቃ አዲስ ተድላ በኩል በጽሑፍ የቀረበው ሀሳብ ተቀባይነት ባለማግኘቱ ከባድ ስህተት ሊፈፀም ችሏል። ምክር አልሰማም ባይነቱ የደርግን መንግሥት አንኮታኮተው!
3. ነፃ ፕሬስ፦ በሰው ልጆች ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ሕይዎት ውስጥ ወሳኝ ሚና አለው። ነፃ ፕሬስ የዜጎች እኩልነት መለኪያ ነው፤ የግለሰብ ነፃነት ዋስትና ነው፤ የሥልጣኔ ምልክት ነው፤ የሕዘብን ብሶት መግለጫ ነው፤ የመልካም አስተዳደር መንገድ ጠቋሚ ነው። እነዚህን ለመረዳት ያልፈለገው የወያኔ አገዛዝ ገና ሥልጣን እንደያዘ ማበብ ጀምረው የነበሩትን ድንቅ ጽሑፎች አከሰመ፤ የዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት አውታሮች በሙሉ በአገዛዙ ጥብቅ ቁጥጥር ስር ዋሉ። ስለዚህ ከሕዝብ ተለይቷልና የሕወሐትም ሞት አይቀሬ ነው!
ወያኔና ሙስና
የወያኔ ቁንጮ መሪዎችና ቡችሎቻችው ከማይወጡበት የሙስና ባህር ውስጥ ገብተው በመስጠም ላይ ናቸው።
ኢኮኖሚያቸው በአሁኑ ጊዜ እየመጠቀ በመሄድ ላይ የሚገኘው የቻይና ኮሙኖስት ፓርቲ መሪዎች፣ በሀገራቸው ስር የሰደደ ሙስና የቱን ያህል እንዳሳሰባቸው ለመግለፅ እነዲህ ብለው ነበር፦
“ይህንን ጉዳይ ቆጣጠር ካቃተን፣ ፓርቲውን ለሞት ከሚዳርግ አልፎም ከሚገድል፣ ሀገሪቱንም ለውድቀት የሚያበቃ ሁኔታ ሊመጣ ይችላል (“If we fail to handle this issue well, it could prove fatal to the Party, and even cause the collapse of the Party and the fall of the state”. ) ብለው የፓርቲው ዋና ጸሐፊ የተነገሩትን እንደ አውሮፓ ኖቬምበር 15 ቀን 2012 “Reform in China vs crisis within EPRDF” በሚል ርዕስ ከተብኩትን ጽሑፍ በድረ-ገጾች ላይ አስለጥፌ አስነብቤያለሁ።
ቅጥረኛው የወያኔ ነውረኛ አገዛዝ ላለፉት 23 ኣመታት የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅሞች ሲያዳሽቅ፣ ንብረቷን ሲመዘብርና ንዋይና የቡና ምርት የመሳሰሉትን ሀብት ሠርቆ ወደ ውጪ ሀገር በስውር በማሸጋገር ከብሮና ብቸኛው ባለመሬት ሆኖ፣ የአንድ ፖለቲካ ፓርቲ የበላይነትን አስፍኖ፣ የዴሞክራሲ ግብዓቶቸን በሙሉ ተቆጣጥሮ እነሆ ዛሬ በማንአለብኝነት ሙስና አለቅጥ ባልጎ እንዳሻው እየገደለ፣ እያሰረ፣ ዜጎችን ከመኖሪያቸው እያፈናቀለ፣ ይገኛል። የወያኔ ቁንጮ መሪዎችና ቡችሎቻችው ከማይወጡበት የሙስና ባህር ውስጥ ገብተው በመስጠም ላይ ናቸው።
ይህ መውደቂያው አይቀሬ፣ ከአንድ አናሳ ጎሳ ከተውጣጡ በዘረፋ የከበሩ ጄኔራሎች የሚደገፈው መንግሥት እስከ አሁን ካደረሰው ዘግናኝ በደል በላይ ሌላ ሳጨምር በአፋጣኝ በቃህ ሊባል ይገባል!!!
ስለ የሙስና ንግሥት ሕዝቡ ምን ይላል?
ወልቃይት ብናስጠይቅ አሉን እዚያ የለች
ቀዳማዊ እመቤት ታዲያ ወዴት ሄደች
የሙስና ንግሥት ዘርፋን የከበረች
ፈልጓት ባካችሁ የት እንደ ደረሰች
እንድንፋረዳት ፍርድ ቤት አቅርበን
መች እንዲህ እንቀራለን ተገድለን ተገርፈን
ባባታችን ሀገር ተዘርፈን ተዋርደን
የመብት ጥያቄ ስናነሳ ታስረን
መለስ የዘራውን የጎጠኞች ፍሬ
አድጎ ሳይስቸግር እንቅጨው በጥሬ
ማምከን በተግባር ነው አይደለም በወሬ
ይህ ነው የኔ ምኞት ለኢትዮጵያ ሀገሬ
ንግሥቲቱን አየን ጥቀር ለብሳ ከስማ
በጣይቱ ከተማ ተደብቃ ከርማ
ወንጀሏ ይዘርዘር አንዱ ይንገር ላልሰማ
ወህኒ ቤት እንስደድ አዜብ ጎላንማ
ኑሮን ያልጠገቡ የኦሮሞ ልጆች ወጣት ተማሪዎች
ሕይዎታቸው ጠፍቶ፤ ደማቸው ተረጭቶ ባጋዚ ተኳሾች
አርፋ አትቀመጥም ሕዝብን ካለጋጨች፤ ካላተራመሰች
ታዲያ እንዴት ይኖራል አዜብ ተጠፍራ ቶሎ ካልታሰረች
ጸሎቴና አድናቆቴ
በ24/5/2014 መድረክ አዲስ አበባ ላይ ባካሄደው ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የታየው የተቃዋሚ ሀይሎች አስደናቂ ትብብር የበለጠ አይሎ፣ ጎልብቶ፣ አድጎና ፈርጥሞ ወያኔን በሰላማዊ መንገድ ለማንበርከክና በእናት ሀገራችን ውስጥ ጎጠኝነት ፈጽሞ እንዲከስም የዘወትር ጸሎቴ ነው።
ኦቦ ቡልቻ ደመቅሳ ላሳዩት ሞራል ገንቢ ተሳትፎ አድናቆቴን ከልብ እገልጻለሁ፤ ለመድረክ አመራሮችና አባላት ልባዊ መሥጋናዬን አቀርባለሁ።
የታሰሩት የፖለቲካና የህሊና እስረኞች አለምንም ቅድመ-ሁኔታ በአስቸኳይ ይፈቱ!
በኦሮሞ ተማሪዎች ላይ ወንጀል የፈፀሙ ሁሉ ለፍርድ የቅረቡ፤ ለሞቱት ተማሪዎች ቢተሰቦች መንግሥት ካሳ ይክፈል!
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!!!
rababya@gmail.com

ቅድመ ምርጫ አፈናው በውይይት እንዲተካ እንጠይቃለን!! ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

May 28, 2014

እንደሚታወቀው የግንቦት 2ዐን 23ኛ ዓመት ለማክበር ጉድ ጉድ እያለ የሚገኘው ገዥ ፓርቲ ወደ ጠቅላይ አምባገነን ፓርቲነት ከተለወጠ ብዙ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ በ1983 ዓ.ም ሀገሪቱን ከመቆጣጠራቸው በፊት በርካቶች ስለ ነፃነት፣ እኩልነት፣ ሰብአዊ መብት መከበርና ዴሞክራሲ ሥርዓት መስፈን ክቡር ህይወታቸውን እንዲገብሩ ተደርጎ በተገኘ የዜጎቻችን መስዋእትነት መንበረ ሥልጣኑን ቢጨብጡም በተግባር ዋጋ የተከፈለበትን ዓላማ ለማሳካት አልቻሉም፡፡ እንዲሁም የህዝቦችን ነፃነት በጉልበት በመቀማት፣ ሰብአዊ መብትን በመጋፋት ዴሞክራሲያዊ ሥርዓቱን ለማስመሰያነት በንድፈ ሃሳብ አስፍረው በተግባር በዜጎችዋ ግፍ በመፈፀም ነፃነውን ፕሬስ እንደጠላት በማየት፣ ተቀናቃኝ ኃይሎችንና የፖለቲካ መሪዎችን በማሰርና በማፈን፤ በነፃነት የመደራጀት መብትን በመጨፍለቅ በአጠቃላይ ፍፁም አምባገነን የሆነ ስርዓት በመዘርጋት ላይ ነው፡፡UDJ/Andinet party logo
ሥርዓቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ የመሻሻልና የሁነቶች የመማሪያ ባህሪ ሊኖረው አልቻለም፡፡ ይልቁንም ከአብዮታዊ ዴሞክራሲ መስመር ውጭ የሆኑትን በጅምላ በመፈረጅና በተናጠል ግለሰቦችን ከፖለቲካው አውድ በማስወገድየእድሜ ልክ ገዢ የመሆን ሕልም ውስጥ ወድቋል፡፡
ፓርቲያችን አንድነትም ለሀገራችን የሚጠቅመው ይህ ያለመቻቻልና የጥፋት ጎዳና ሳይሆን የመነጋገር፤ እንዲሁም አሸናፊ የሆነው ሃሳብ ተቀባይነት እንዲያኝና የዜጎች መብት ለስልጣን ሲባል ሳይሸራረፍ እንዲከበር በሠላማዊ ትግል አቅጣጫ መግፋት ተገቢ መሆኑን በጽናት ያምናል፡፡ የአመራር አባሎቻችንም ሳይገድሉ እየሞቱ፤ ሳይደበድቡ እየተደበደቡ፤ ሳያስሩ እያታሰሩ ለህዝቡ የሚገባው ነገር እንዲደረግ ያለመታከት እየሰሩ ይገኛሉ፡፡
አንድነት ህጋዊ መስመር በመከተልና በጠበበው የፖለቲካ ምህዳር ውስጥም ቢሆን ዓላማውንና ግቡን ፍፁም ሠላማዊና ህጋዊ በሆነ መንገድ ለህዝቡ ማድረስ የሚቻለውን ሁሉ እያደረገ እንዳለም ከማንም የተሰወረ አይደለም፡፡ በህዝቡ ዘንድ ያለው ተቀባይነትም እጅግ ጨምሯል፡፡ ነገር ግን ተቀባይነታችን በጨመረ ቁጥር በስጋት ባህር የሚዋኘው ገዢ ፓርቲ በአመራሮቻችንና አባሎቻችን ላይ እየፈፀመ ያለው ግልጽ በደልና በማናለብኝነት በጠራራ ፀሐይ ለመደብደብ የሞራል ችግር በሌለባቸው የደህንነት ሠራተኞችና ሆድ አደር ግለሰቦችን በማሰማራት እየተፈፀመ ያለው ግፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ቀጥሏል፡፡
ባለፉት ሁለት ሳምንታት ብቻ የፓርቲያችን ከፍተኛ አመራር የሆኑት የፖለቲካ ጉዳይ ኃላፊ አቶ ሰለሞን ስዩም በጠራራ ፀሀይ ታፍነው እንቅስቃሴያቸውን የማያቆሙ ከሆነ እንደሚገደሉ የተነገራቸው ሲሆን፤ የአዲስ አበባ የወጣቶች ጉዳይ ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ቸኮል በጠራራ ፀሐይ ወደቤታቸው ሲገቡ ከኋላቸው በድንጋይ ተመትተው ሲወድቁ ሞቱ ብለው ጥለዋቸው ሄደዋል፡፡ እንዲሁም የድርጅት ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የመሀል ቀጠና አደራጅ አቶ ደረጀ ጣሰውን የማይታወቁ ግለሰቦች እንፈልግሀለን በማለት በመኪና አፍነው ለመውሰድ ትግል ሲያደርጉ ባሰሙት ጩኸት ህዝቡ ያስጣላቸው ቢሆንም አይናቸውን በቦክስ በመመታታቸው በከፍተኛ ህክምና ሊተርፉ ችለዋል፡፡ አንድነት ላይ እየተፈፀመ ያለው የአደባባይ አፈና በዚህ የሚያበቃ አይደለም፡፡ በቅርቡ አንድነትን የተቀላቀሉት አቶ አስራት አብረሃምም በኦሮሚያ ፖሊሲ ታፍነው እስካሁን ያሉበት አይታወቅም፡፡ ይህ በአዲስ አበባ አመራሮች የተፈፀመ ሲሆን ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ አባሎቻችን ላይ እየተፈፀመ ያለውን አፈናና እስራት ለመዘርዘር ከባድ ነው፡፡ ለአብነትም በወላይታ ሰዶ የፓርቲው ከፍተኛ አመራር በሆኑት የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ዳንኤል ተፈራ እና ምክትል ኃላፊው አቶ ዳንኤል ሺበሺ እንዲሁም የዞኑ የምክር ቤት አባላት፣ በደሴ ከተማም በተመሳሳይ ሁኔታ በአቶ አዕምሮ አወቀ ላይ የተፈፀመው ውንብድና፣ ድብደባ እስራትና አፈና ጠቋሚ ማስረጃዎች ናቸው፡፡
በአመራሮችና አባላት ላይ ከሚፈፀመው አፈናና ክትትል በተጨማሪ የፓርቲውን ስም ለማጥፋትና ተቀባይነት ለማሳጣት አይጋ-ፎረምን የመሳሰሉ የሥርዓቱ ቀላጤ ሚዲያዎች ፀረ-ሠላም ከሚሏቸው ኃይሎችና አሸባሪ ብለው ከፈረጁአቸው አካላት ጋር ግንኙነት እንዳለን የሚያስመስል የልቦለድ ዘመቻ ከፍተዋል፡፡ ይሄ ሁሉ የሚያሳየው ፓርቲያችን ጠንክሮ መውጣቱን ሲሆን ከዚህ በኋላ በአፈና፣ በድብደባና በእስር እንዲሁም በፍረጃ አንድነትን ወደ ኋላ መመለስ እንደማይችል ለማረጋገጥም እንወዳለን፡፡
ይልቁንም ገዢው ፓርቲ ካለፈው ስህተቱ በመማር፣ ከስለላ፣ ከፍረጃና ከአፈና በመላቀቅ ወደ ውይይት እንዲምጣ አሁንም ጥሪ እናቀርባለን፡፡ ይህ ሳይሆን ቀርቶ በአፈናና በጉልበት አሁንም ቀጣዩን ምርጫ ለመቀልበስ መሯሯጥ ባለዕዳ የሚያደርገው ገዢውን አካል መሆኑን ለማስገንዘብም እንወዳለን፡፡
የ23ት አመቱ የግንቦት 2ዐ ፍሬ ተብሎ ሊጠቀስ የሚችል ቢኖር ይህ አስከፊ ስርዓት ያነበረው ጭቆናና በደል እስር እንግልትና በተጽእኖ ከሀገር መሰደድ ከሦስት ሺ ዓመታት በላይ የተገነባው አብሮነት አደጋ ላይ መውደቁ ተጠቃሽ ሊሆን ይችላል፡፡ የነፃነት ቀን ነው በሚሉት በግንቦት 2ዐ ዋዜማ እንኳ የዞን 9 ጦማሪዎች በማእከላዊ መከራ እየተቀበሉ ሲሆን የእስር እርምጃው ቀጥሎ ደራሲ አስራት አብርሃም ታፍኖ ከመሰወሩ ባሻገር የዕንቁ መጽሔት ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ በተጨማሪ ወደ እስር ተግዟል፡፡ ይህም የግንቦት 2ዐ ፍሬ መሆኑ ነው፡፡
ምን አልባትም ሥርዓቱ የምርጫ 97 ሽንፈትን ተከትሎ በግብታዊነት ወደ መሰረተ ልማት ማስፋፋት በማተኮር አንዳንድ ቁሳዊ ልማት ለማሳየት ቢጣደፍም ማህበራዊ ልማትን ቀብሮ ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብትን እረግጦ፤ ልማት አስመዝግቤአለሁ እያሉ አገዛዝን በኃይል ለማስቀጠል መሞከር የከፋ አደጋ ሊያስከትል እንደሚችል መገንዘብ ይገባል፡፡
በመጨረሻም ፓርቲያችን ዛሬም የዚችን ሀገር ዘርፈ ብዙ ችግር በኃይል ለማዳፈን ከመሞከር ወደ ውይይት እና ብሔራዊ መግባባት ማዘንበል ጠቃሚ መሆኑን አበክሮ ይገልፃል፡፡
ድል የሕዝብ ነው!!
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)
ግንቦት 19 ቀን 2ዐዐ6 ዓም
አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

ልማታዊ ፓትርያርክ (ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ)

                        May 29, 2014

              ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ
          nigatuasteraye@gmail.com
         ግንቦት ፳፻፮ ዓ.ም.
መግቢያይህችን ክታብ በዚህ ርእስ እንዳዘጋጅ ያነሳሳችኝ “ልማታዊ መንግስት-እንደ ቻይና፤ ነገሩስ ባልከፋ” በሚል ርእስ ዶ/ር ደስታው አንዳርጌ ግንቦት ፲ ቀን ፪ሺ፮ ዓ.ም ያቀረቡልን ክታብ ናት። [ሙሉውን እዚህ ላይ በመጫን ያንብቡ:: ] ከ’ሀ’ እስከ ‘ሠ’ ተዘርዝራ የቀረበችውን ይህችን ክታብ ሳነብ፤ እንደኔ ያለውን እንቅልፋም ተማሪ ቀስቃሽ ምሁር፤ በክታባቸው አማካይነት ጣቴን ይዘው ወደ ጠቀሷቸው አገሮች ወደ እስያ፤ ቻይና፤ ታይዋንና ጃፓን በመንፈስ ወሰዱኝ።
ተመልከት! ልማታዊ መንግስት ይሉሀል:: ሰላም በምድራቸው፤ በጎ ፈቃድ በዜጎቻቸው አዕምሮ እና ስነ ልቡና ላይ ልማትን የመሰረቱ እነዚህ የቻይና የጃፓንና የታይዋን መንግስታት ናቸው። የኢትዮጵያ መንግሥት የዘረጋው የልማት ግን፤ በጅብና በአህያ፤ በተኩላና በበግ፤ በጃርትና በዱባ መካከል የተዘረጋ የልማት ተቃራኒ ጥፋት ነው።” እያሉ በማነጻጸር ያስጎበኙኝ መሰለኝ።

የወያኔ ጥላቻ ፍሬ

 
                                        ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም 
 ወያኔ ለትግራይ ሕዝብ ሀብትንና ብልጽግናን አመጣ ብለው የሚያምኑ ሰዎች ብዙ ናቸው፤ ወያኔ 
የሥልጣን ወንበሩ ላይ በመውጣቱ ትግሬዎች ሁሉ አልፎላቸዋል ተብሎ ይታመናል፤ በተለይ በአውሮፓና 
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዚህ ላይ የጠነከረ እምነት አላቸው፤ በዚህ ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያ 
ውጭ ብዙ ውይይትም ይሁን ንትርክ ይደረጋል፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ግን የተፈራ ርእስ ነው፤ ውስጥ-
ውስጡን እንጂ አደባባይ አይወጣም፤ ይህንን ጉዳይ በኢትዮጵያ ውስጥ አደባባይ ለማውጣት ጊዜው 
የደረሰ ይመስለኛል፤ አረጋዊ በርሄ፣ ገብረ መድኅን አርአያ፣ አስገደ ገብረ ሥላሴ፣ አብርሃ ደስታ (አሥር 
ቢሞሉልኝ ደስ ይለኝ ነበር!) እየደጋገሙ ቢያነሡትም ሌሎች በቁም-ነገር የተቀበሉት አይመስልም፤ ሕዝቡ 
ግን በራሱ መንገድ እየተናገረና ምስክርነቱን እየሰጠ ነው፤ በመቀሌ የተሠራውን የመኳንንት መንደር ሕዝቡ 
አፓርቴይድ ብሎ ሲሰይመው፣ በአዲስ አበባ የተሠራውን መንደር መቀሌ ብሎ ሲሰይመው እየመሰከረ 
ነው፤‹‹የለሁበትም!›› እያለ ነው። 
 የትግራይ ሕዝብ መደህየቱ አልበቃ ብሎት ሲለምንም እየተሳቀቀ ነው፤ የሚለምነው ትግሬ ለብዙ 
ሰዎች ትግሬና ወያኔ አንድ መስሎ እንደሚታየው ያውቃል፤ አብዛኛው ሰው በወያኔ ላይ ያለውን ስሜት 
ያውቃል፤ ስለዚህም ሲለምን ሰዎች በወያኔ ላይ ያላቸውን ስሜት ስለሚያራግፉበት እየተሸማቀቀ ነው፤ 
አንድ የትግራይ ቄስ ከአርሲ ነኝ አሉኝና ለምን እውነቱን አይናገሩም ስላቸው እውነቱን ስናገር የማገኘው 
ስድብ ብቻ ነው አሉኝ፤ እኒህ ሰው ምን በወጣቸው የወያኔን ኃጢአት ተሸካሚ ይሆናሉ፤ በሌላ በኩል 
ደግሞ በትግሬነቱ የተጠቀመ አለ፤ እኔ የማውቀው የደርግ ወታደር የነበረ ትግሬ ቆስሎ ከውትድርና ወጣና 
በአንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት የጥበቃ ሥራ ላይ ነበር፤ በጣም ይቸግረው ነበር፤ ሚስቱ ሕመምተኛ 
ነበረች፤ የቤት ኪራይ መክፈል ይቸገር ነበር፤ ዛሬ ግን የሚለብሰው ልብስ ሌላ ነው፤ ከኑሮውም ተርፎ 
ለሲጃራና ለጫት እያወጣ ነው፤ ወይም ሌሎች እያወጡለት ነው፤ ትግሬነታቸው ብቻ እንዲህ የደላቸው 
በጣም፣ በጣም ጥቂቶች ናቸው፤ ስለዚህም በወያኔ አገዛዝ ትግሬ ሁሉ ተጠቅሞአል ማለት ከጉልሁ እውነት 
ጋር የሚጋጭ ስሕተት ነው፤ አብርሃ ሰዎች ትግሬ ሁሉ ተጠቃሚ ሆኗል ሲሉ ‹‹ያመኛል›› ማለቱ ይገባኛል። 
 ወያኔ ትግሬ በመሆኑ ብቻ ትግሬ ሁሉ ዕዳ አለበት ማለት እንደወያኔ ማሰብ ነው፤ ወንጀል በዘር 
አይተላለፍም፤ እያንዳንዱ ሰው ለሠራው ሥራ ሁሉ ኃላፊነትን ይወስዳል፤ ጊዜው ሲደርስ ውጤቱንም 
ለመቀበል ይገደዳል፤ ይህ የሚሆነው ሰው ሁሉ በመንፈሳዊ ኃይል በጎ መንፈስ አድሮበት፣ አእምሮው 
በትምህርት ተገርቶ በትክክል ማሰብ ሲችል ነው፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ አሁን በአለበት ሁኔታ በጎ መንፈስ 
የራቀው ይመስላል፤ አእምሮም ጭራሹኑ በእኩይ መንፈስና በጥላቻ እየዛገ ነው፤ ስለዚህ ያስፈራል፤ 
በደቡብ ሱዳን ሁለት መቶ ሰዎች በዘር ተለይተው ታረዱ ሲባል ያስፈራል፤ በናይጂርያ፣ በኮንጎ 
የሚካሄደውን የዘርና የሃይማኖት እልቂት ስንሰማ ያስፈራል፤ በ1997 ዓ.ም. መለስ ዜናዊና አዲሱ ለገሰ 
እንዳስታወሱን የሩዋንዳ የጎሣ እልቂት በብዙ ሰዎች አእምሮ ውስጥ አለ፤ የቅርብ ተኳሽ የሆነው የአግዓዚ 
ጦርም አድፍጦ መጠበቅ ያስፈራል፤ ሌላውም ይህንን አውቆ አድፍጦ መጠበቁ ያስፈራል፤ ሰማይ ጠቀስ 
የሠሩት፣ የሥልጣን ኃላፊነትን ችላ ብለው በሥልጣን የሚነግዱና የሚከብሩት፣ የማይኖሩበትን ሕንጻ 
የሚክቡት፣ ከሕዝብ ጋር ያላቸው የአይጥና የድመት ኑሮ ያስፈራል፤ አቶ አስገደ ወያኔ መደንገጡን 
ነገረ ኢትዮጵያ
ግንቦት 15 ቀን 2006 ዓ.ም. ቅፅ 1 ቁጥር 14 2
ርዕሰ አንቀፅ
 እንዲህም ተብሏል!
ነገረ-ኢትዮጵያ ጋዜጣ ጥር 2006
ዓ.ም ተመሰረተች፡፡ ነገረ-ኢትዮጵያ
በሰማያዊ ፓርቲ አሳታሚነት
የምትታተም ፖለቲካዊ፣ ወቅታዊ፣
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን
የምትዳስስ በየሳምንቱ አርብ
የምትወጣ ጋዜጣ ናት፡፡
ጋዜጣዋ ሚዛናዊና ነጻ ሆና የማገልገል
መርህ አላት፤ ማንኛውም ሀሳብ በነጻነት
የሚስተናገድባትና የሚንሸራሸርባት
እንድትሆን እንፈልጋለን፡፡ ገዥው
ፓርቲም ቢሆን አቋሙንና ፖሊሲውን
ለመግለጽ ቢፈልግ የሰፊ ሚዲያ ባለቤት
ነው ብለን ዕድሉን አንነፍገውም፤
በራችን ለሁሉም ክፍት ነው፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ
የአሳታሚ አድራሻ:-
የካ ክ/ከተማ ቀበሌ 09/10 ቤት ቁ.460
E-mail: info@semayawiparty.org
P.O.Box: 180298
ዋና አዘጋጅ ፡- ጌታቸው ሺፈራው
የካ ክ/ከተማ ቀበሌ 01/02
ቤት ቁ. 07/859/14
E-mail:getcholink@gmail.com
ስልክ ቁጥር: 09-10-45-99-32
ምክትል ዋና አዘጋጅ፡- በላይ ማናዬ
የካ ክ/ከተማ ቀበሌ 01/02 ቤት
ቁ.099
E-mail: belaymb@gmail.com
ስልክ ቁጥር: 09-20-19-09-72
አምደኞች ፡-
ፕ/ር አለማየሁ ገ/ማርያም
ታዴዎስ ታንቱ
ታምራት ታረቀኝ
አፈወርቅ በደዊ
እያስፔድ ተስፋዬ
ሕትመትና ክትትል
 ሳሙኤል አበበ
0913 98 46 40
አታሚ፡- ሰማያዊ ፓርቲ
ሌይ አውት ዲዛይን ፡-
 ደሳለው ጌትነት
ባለፉት ሁለት አስርት አመታት ዓለም በቴክኖሎጅና በኢ
ኮኖሚው በእጅጉ የተለወጠበት፣ ለሰብአዊ መብትና ዴሞ
ክራሲ መከበር በር የተከፈተበት፣ በሉላዊነት ምክንያት
የዓለም ህዝቦች ከመቼውም ጊዜ በላይ የተሳሰሩበትና ለመ
ተሳሰርም እድል የተገኘበት ጊዜ ነው፡፡ ይህን ነጻነታቸውን
ካገኙ 20 አመት ያልበለጣቸው አገራትም ነጻነታቸውን በአ
ግባቡ ተጠቅመውበት ህዝባቸውን ለመቀየር ችለዋል፡፡ ለአ
ብነት ያህልም ደቡብ አፍሪካን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ከደቡብ
አፍሪካ በተጨማሪ እ.ኤ.አ በ1991 የራሷን አስተዳደር የመ
ሰረተችውና ዓለም እውቅና ያልሰጣት ሶማሊ ላንድ እንኳ
በፍትሃዊ ምርጫ፣ በሰላም መሪዎቿን በመምረጥ በአፍሪካ
ቀንድ ብቸኛዋና በዓለም መንግስታት በአገርነት እውቅና ላገ
ኙትም በምሳሌነት እየተጠቀሰች ትገኛለች፡፡
በሌላ በኩል አገራችን ኢትዮጵያ ረዥም የነጻነትነት
እድሜ ያላት ብትሆንም አሁን ላይ ቀደም ብላ ከቅኝ አገ
ዛዝና ጭቆና ነጻ እንዲወጡ ካገዘቻቸው የአፍሪካ አገራት
ባነሰ ሁኔታ ውስጥ ትገኛለች፡፡ ለዚህ ኋላ ቀርነቷ ደግሞ
ባለፉት 23 አመታት ያገኘቻቸውን አጋጣሚዎች ገዥዎቹ
መጠቀም ባለመቻላቸው እንደዋነኛ ምክንያት የሚጠቀሱ
ናቸው፡፡ በአሁኑ ወቅት ስልጣን ላይ የሚገኘው ህወሓት/
ኢህአዴግ መጀመሪያ ላይ የዓለምን ማህበረሰብ ቀልም
ለመሳብ መሰረታዊ ለውጦችን አድርጎ የነበርና እነዚህንም
በህገ መንግስቱ ላይ ያስቀመጠ ቢሆንም ሲተገብራቸው
ግን አልታየም፡፡ በተለይ ስልጣን ከያዘ ከአራትና አምስት
አመት በኋላ ወደ ነበረበት ‹‹ግራ ዘመምነት›› በመመለስ
በህገ መንግስቱ የፈቀዳቸውን መብቶች እንደገና በግልጽ
ሲደፈጥጥ ተስተውሏል፡፡
ህወሓት/ኢህአዴግ ስልጣን እንደያዘ በመቶዎቹ የሚቆጠሩ
የህትመት ሚዲያዎች ፈቃድ አግኝተው ለህዝብ መረጃ
በማድረስ ላይ የነበሩ ቢሆንም ሚዲያ ህዝብን ማንቃቱን
ያልወደደው ገዥው ፓርቲ እየቆየ አፈናውን ተያይዞታል፡፡
በመሆኑም በርካታ ሚዲያዎች ወደ አደባባዩ ወጥተው እን
ደገና ለመዘጋት ተዳርገዋል፡፡ ጋዜጠኞች ታስረዋል፤ እየታ
ሰሩም ነው፡፡ በጫናው ምክንያት ተሰደዋል፤ እየተሰደዱም
ይገኛሉ፡፡ በተለይ ህወሓት/ኢህአዴግ የደነገጠበት የ1997
ምርጫን ተከትሎ በርካታ የህትመት ሚዲያዎች ሲዘጉ፣
ጋዜጠኞች በአገር ክህደት ወንጀል ተከሰው ዘብጥያ ወርደ
ዋል፡፡ በርካቶቹ ተሰደዋል፡፡ ይህን ሁሉ ጫና ችለው ለህ
ዝባቸው መረጃ ለማድረስ የጣሩት እንደ እስክንድር ነጋ፣
ርዕዮት ዓለሙና ውብሸት ታየ ያሉት ደግሞ በአሁኑ
ወቅት ‹‹አሸባሪ›› ተብለው እስር ቤት ውስጥ ይገኛሉ፡፡
በቅርቡ ከዞን ዘጠኝ አባላት ጋር የታሰሩት ሶስት ጋዜጠኞች
ስርዓቱ ባለፈው 23 አመት ያደበረውን የአፈና ባህል አጠ
ናክሮ እንደቀጠለ የሚያሳይ ሆኗል፡፡
በተመሳሳይ የመደራጀት፣ የመሰብሰብና ሌሎች መብቶች
ባለፈው 23 አመት ህገ መንግስቱ ላይ ከሰፈረው በተቃራኒ
እየተደፈጠጡ ቀጥለዋል፡፡ በአንድ ወቅት ጠንካራ ተቃዋሚ
እንዳጣ በግልጽ ሲናገር የነበረው ገዥው ፓርቲ ከ1997
በኋላ ለተቃዋሚዎች መፈናፈኛ ላለመስጠት በርካታ ፀረ
ህገ መንግስታዊና አፋኝ አዋጆችን አጽድቆ በህግ መሳሪያ
ነት እየገዛ ቀጥሏል፡፡ ባለፉት 8 አመታት ህገ መንግስቱ የፈ
ቀደው ሰላማዊ ሰልፍ በገዥው ፓርቲ ተከልክሎ ቆይቷል፡
፡ በአሁኑ ወቅትም በተቃዋሚዎች ግፊት የተጀመሩ የተቃ
ውሞ ሰልፎች በገዥው ፓርቲ የደህንነትና የፖሊስ ኃይል
የሚጠበቅባቸውን ያህል ሚና እንዳይወጡ ተከልክለዋል፡፡
ተቃዋሚ ፓርቲዎች ህጋዊ በሆነ መንገድ የስብሰባ አዳራ
ሽና ሌሎቹንም ለትግሉ ሊያገኙዋቸው የሚገቡ አገልግሎ
ቶችን እንዳያገኙ ገዥው ፓርቲ ጠንክሮ እየሰራ ይገኛል፡፡
ይህም የፖለቲካ ኃይሎች በሰላማዊ ትግሉ ተስፋ እንዲቆ
ርጡና ሌሎች ሰላማዊ ያልሆኑ አማራጮችን እንዲከተሉ
እስከማድረግ ደርሷል፡፡ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች በተጨማሪ
ሲቪክ ማህበራትና ሌሎችም ለህዝብ ጥቅም የሚቆሙ የህ
ዝብና የመንግስትን ተቋማት አንድም ለራሱ መጠቀሚያ
ማድረጉ ከዚህም በተጨማሪ ስራቸውን እንዳይተገብሩ መሰ
ናክል መፍጠሩ ህዝብ ድምጹን የሚያሰማበት መድረክ እን
ዲያጣ ተደርጓል፡፡
ሚዲያ፣ ተቃዋሚዎችና ተቋማት በመዳከማቸው ገዥው
ፓርቲና ፖለቲከኞቹ ያለምንም ተጠያቂነት የአገሪቱን
ሀብት ተጠቅመውበታል፡፡ በመሆኑም ባለፉት 23 አመታት
ከአገርና ከህዝብ ጥቅም ይልቅ ግለሰባዊ፣ የፓርቲና ቤተሰ
ባዊ ጥቅምን ማጋበስ የስርዓቱ ባህሪ እንደሆነ ታይቷል፡፡
በዚህም ምክንያት ህዝብ ከአገሩ ኢኮኖሚ የሚገባውን እን
ዳያገኝ ተደርጓል፡፡ በሙስና፣ በስርዓቱ ደጋፊነትና በመሳሰ
ሉት ካልሆነ ህጋዊ መንገድን የያዘ ዜጋ ስራ መስራት ባለ
መቻሉ አገሪቱ ማግኘት የሚገባትን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እን
ዳታገኝ ተደርጋለች፡፡ ምሩቃን፣ ከስርዓቱ ጋር ግንኙነት የሌ
ላቸው ምሁራንና ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች ህጋዊ
በሆነው መንገድ ጥቅም ባለማግኘታቸው ለስደት፣ ለድህ
ነት ተዳርገዋል፡፡
በተቃራኒው ግን ይህ ያፈጠጠ እውነታ ተገልብጦ የግንቦት
20 ፍሬዎች እየተባለ ህዝብ ባዶ ፕሮፖጋንዳ ይጋታል፡
፡ በመሆኑም ገዥው ፓርቲ እንደሚለው ግንቦት 20 የኢ
ትዮጵያ ህዝብ ነጻነቱን ያገኘበት ሳይሆን ከአንዱ አምባገነን
ስርዓት ወደ ሌላ መልኩን የቀየረ አምባገነን ስርዓት የተሸ
ጋገርንበት መሆኑን ልብ ማለት ያስፈልጋል፡፡ እናም ያለን
በትን ትክክለኛ መልክ ሸፋፍኖ ስለሌለ ለውጥ ህዝብን በፕ
ሮፖጋንዳ ከማደንቆር ይልቅ ወደ ትክክለኛ የህዝብ ተጠቃ
ሚነትና ነጻነት የሚያደርሰውን መንገድ ይዞ ለአዲስ ለውጥ
መስራት እንደሚገባ መገንዘብ ይገባል

Friday, 23 May 2014

EHSNA Condemns Human Rights Violations in Ethiopia

May 19, 2014

Washington, D.C. – The Ethiopian Heritage Society in North America (EHSNA) condemns the killing of students in Oromia region in Ethiopia. Furthermore, EHSNA condemns the arrests, torture, and imprisonment of Ethiopians through out Ethiopia and calls on all human rights organizations to put pressure on TPLF/EPRDF regime for its heinous crimes.Ethiopian Heritage Society in North America (EHSNA)
For the past month and a half, the situation in Ethiopia has been very disconcerting. The vast ongoing human rights violation by the TPLF government has urged the Ethiopian Heritage Society In North America (EHSNA) to speak and condemn the ongoing onslaught on Ethiopian citizens. The level of instability in the country has never been more apparent than ever before.
Oromo students have been peacefully protesting against aland policy where the government intends to implement. Largely, the protests took place in universities in towns such as Ambo, Jimma, Wellega and so on. According to BBC, in Ambo, 125km (80 miles) west of Addis Ababa, eye witnesses reported at least 47 students were killed by security forces during the days preceding May 2, 2014.
Instead of addressing the issue peacefully the TPLF/EPRDF regime security forces used live ammunition at unarmed student protestors killing and leaving several hundred causalities in various parts of Oromia region.
According to human rights watch the TPLF government is, “showing increasing intolerance of any criticism of the government and further restrictions on the rights to freedom of expression and association.” Hundreds of students and perhaps in the thousands now have been so far imprisoned and expelled in relations with the protests.
The regime has been systematically implementing an ethnic cleansing of Amharas. As a result thousands of Amharas have been expelled by and still continue to be ethnic cleansed from South as part of the government’s land policy. In reality, the land policy is a façade to extend its systematic implementation of confiscating land from poor villagers. The regime systematically incites violence between ethnic groups to create mistrust and hate among them. . Such an agenda has been advantageous for extremists group to exploit the policy and in turn carry out violence. This agenda disguised as policy is eroding the communal relationship and harmony that has existed for centuries
The imprisonment and intimidations of bloggers and journalists is another case that has been increasingly unsettling. Several Ethiopian journalists languish in prisons for merely expressing their opinions. Just recently, the TPLF regime arrested young bloggers, also known as zone9 bloggers, for blogging about societal issues affecting the country. The zone9 bloggers were jailed without due process and effectively sent to prison where they still remain in horrendous conditions. They have been denied access to their families and lawyers and are being imprisoned in Makelawi federal prison which is infamous for torturing prisoners. According to the Committee for protecting Journalists (CPJ), “Ethiopian authorities are turning the peaceful exercise of free expression into a crime.”
The Oromo students, as any other group of students, have the right to peacefully protest and be herd, Amharas have the right to live where they wish, and Journalists and bloggers have the right to free speech without any form of repression and intimidation. The EHSNA does not advocate any form extremists’ ideologies or align itself with any political groups; however, the question of human rights is a universal obligation where every citizen and organization must stand guard diligently. As a society based in democratic country, we support and believe in these basic human rights ideals.
The government’s gross human rights violation and divisive character has put into question the very fabric of Ethiopian identity and the future prospect of the country. Preserving and promoting Ethiopia’s heritage is only possible when the rights of its people are respected and the essence of Ethiopia stands firm. Thus, EHSNA condemns the killings, arrests, torture, and imprisonments and calls on all human rights organizations to put pressure on and condemn the TPLF government for its heinous crimes.
For more information, email: pr@ehsna.org

A Democratic Hero who deserves our appreciation!

May 23, 2014

by Nesanet Nerese
For a successful revolution it is not enough that there is discontent. What is required is a profound and thorough conviction of the justice, necessity and importance of political and social rights. B. R. Ambedkar (Roughly translated in to Amharic: ወጤታማ የሆነ ፖለቲካዊ ለወጥ ‘ኣብዮት’ ለማመጣት የሚያሰፈልገዎ በሆኔታዎች መጥፎ መሆን ማላዘን አይደለም ይልቁንስ ዋናው አስፈለጊው ነገር ለፍትህ ለፖለቲካዊ እና ማህበረስባዊ መብት መከበር ኣስፈላጊነት ጠንካራ የሆነ እምነት ይዞ ማራመድ እንጂ)Abebe Gellaw Ethiopian Democratic Hero
Yes, this Quote from Ambedkar speaks a volume about the need of having a strong belief (conviction) in change i.e. for a real change to take place in a society where there is a deep rooted discontent because of injustice.
So in this respect it is fair to say t

የወያኔ ጥላቻ ፍሬ (ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም )

May 23, 2014

ወያኔ ለትግራይ ሕዝብ ሀብትንና ብልጽግናን አመጣ ብለው የሚያምኑ ሰዎች ብዙ ናቸው፤ ወያኔ የሥልጣን ወንበሩ ላይ በመውጣቱ ትግሬዎች ሁሉ አልፎላቸዋል ተብሎ ይታመናል፤ በተለይ በአውሮፓና በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዚህ ላይ የጠነከረ እምነት አላቸው፤ በዚህ ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያ ውጭ ብዙ ውይይትም ይሁን ንትርክ ይደረጋል፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ግን የተፈራ ርእስ ነው፤ ውስጥ-ውስጡን እንጂ አደባባይ አይወጣም፤ ይህንን ጉዳይ በኢትዮጵያ ውስጥ አደባባይ ለማውጣት ጊዜው የደረሰ ይመስለኛል፤ አረጋዊ በርሄ፣ ገብረ መድኅን አርአያ፣ አስገደ ገብረ ሥላሴ፣ አብርሃ ደስታ (አሥር ቢሞሉልኝ ደስ ይለኝ ነበር!) እየደጋገሙ ቢያነሡትም ሌሎች በቁም-ነገር የተቀበሉት አይመስልም፤ ሕዝቡ ግን በራሱ መንገድ እየተናገረና ምስክርነቱን እየሰጠ ነው፤ በመቀሌ የተሠራውን የመኳንንት መንደር ሕዝቡ አፓርቴይድ ብሎ ሲሰይመው፣ በአዲስ አበባ የተሠራውን መንደርመቀሌ ብሎ ሲሰይመው እየመሰከረ ነው፤ ‹‹የለሁበትም!›› እያለ ነው።

የአሜሪካ የሸፍጥ ዲፕሎማሲ “አስቂኝ የመድረክ ትወና”


President Barack Obama's Africa policyMay  22, 2014ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም
ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ

የኦባማ አስተዳደር የሰብአዊ መብት አያያዝ ፖሊሲ “አስቂኝ የመድረክ ትወና ነውን”?

የዩናይትድ ስቴትስ የመንግስት መምሪያ ጸሐፊ የሆኑት ጆን ኬሪ ባለፈው ሳምንት የሶሪያን ፕሬዚዳንት ባሽር አላሳድን “አሸባሪ” ወንጀለኛ ናቸው ብለው ከፈረጁ በኋላ የአላሳድ የቀጣዩ ዓመት የምርጫ ዕቅድም “አስቂኝ የመድረክ ትወና” ነው ብለው ተችተው ነበር፡፡ ኬሪ በመቀጠልም እንዲህ በማለት ሀሳባቸውን አጠናክረው ነበር፣ “አሳድ ከአሸባሪ ኃይሎች ጋር ህብረትን ፈጥረዋል፣ አሸባሪዎችንም እያቀረቡ እና እየረዱ ነው፣ እናም በእራሳቸው ህዝብ ላይ አሸባሪነትን በመፈጸም ዕኩይ ተግባራት ላይ ተዘፍቀው ይገኛሉ፡፡“ እንዲሁም ኬሪ የሚከተለውን ነገር አጽንኦ በመስጠት ተናግረዋል፣ “የአሳድ ፕሬዚዳንታዊ የምርጫ ዕቅዶች ለታዕይታ የተዘጋጁ አስቂኝ የመድረክ ትወናዎች ናቸው፡፡ በዚህ መልኩ ለመተግበር የሚደረጉ ምርጫዎችም በህዝብ ላይ የሚካሄዱ ዘለፋዎች ናቸው፣ እንደዚህ ዓይነቶቹ ዕኩይ የምርጫ ዕቅዶች በሶሪያ እና በዓለም ህዝቦች ዴሞክራሲ ላይ የሚቃጡ ሸፍጦች ናቸው፣“ ብለው ነበር፡፡

Thursday, 22 May 2014

በአባይ ጉዳይ ኃያላኑ በግብጽ ላይ ጫና እየፈጠሩ ነው የጫናው መነሻ አነጋገሪ ሆኗል


egypt abay and the west
ምዕራባውያን ሃያላን አገሮች ግብጽ በአባይ ዙሪያ የድርድር ጠረጴዛ ላይ እንድትቀመጥ ጫና እያደረጉ መሆኑ ተሰማ፡፡ ዜናውን የዘገበው አልአህራም ቃል በቃል ግብጽ ላይ ጫና ተፈጠረ ብሎ ባይጽፍም ከዜናው ለመረዳት እንደተቻለው ግብጽ ላይ ጫና እየተደረገባት ነው፡፡ ሃያላኑ ግብጽ ላይ እያሳደሩት ያለው ጫና መነጋገሪያ ሆኗል፡፡
እንደ ጋዜጣው ዘገባ ያለፈው ቅዳሜ የግብጹ የውጭ ጉዳይ ሚ/ር ከኢትዮጵያ ጋር በአባይ ጉዳይ ለመደራደር አገራቸው ፈቃደኛ መሆኗን ማሳወቃቸውን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ ይህንን መግለጫ ከመስጠታቸው በፊት የግብጹ የውጭ ጉዳይ ሚ/ር በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚ/ር መ/ቤት የውሃ ሃብት ልዩ አስተባባሪ ከሆኑት አሮን ሳልዝበርግ እንዲሁም ከአውሮጳ ኅብረት ልዩ ልዑክ አልክሳንደር ሮንዶስ ጋር ውይይት ማድረጋቸው ታውቋል፡፡

ይሻል መጣ ብዬ ምርኩዝ አስጨበጨ መንገድ ያሳየሁት፣ ለካ ሌላም አይደል ‘ደርጉ’ን ኖሯል እና ‘ኢህአዲግ’ ነው ያልኩት DERG

May 22, 2014 07:35 am By Editor Leave a Comment
ይሻል መጣ ብዬ ምርኩዝ አስጨበጨ መንገድ ያሳየሁት፣
ለካ ሌላም አይደል ‘ደርጉን’ ኖሯል እና ‘ኢህአዲግ’ ነው ያልኩት።
የደርግ እና የኢህአዲግ መመሳሰል ታወሰኝ እና  የኢትዮጵያ ገበሬ ምን ብሎ ያስብ ይሆን? እያልኩ ሳስብ የመጣልኝ ግጥም ነው።
በ 1967 ዓም የንጉሱን ስርዓት ከስልጣን ሲወርዱ በትረ መንግስቱን የተረከበው ደርግ የኢትዮጵያ ሰራዊት አካል በመሆኑ እና በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና አንድነት ላይ የማይደራደር ቢሆንም በአገዛዙ አምባገነንነት ኢህአዲግ ደርግን ተስተካክሎታል ብቻ ሳይሆን በአንዳንድ ረቀቅ ባሉ ተንኮሎች ”ደርግ የዋህ አልነበር እንዴ!” የሚሉ ድምፆች እንዲበራከቱ እያደረገ ነው። በደምሳሳው ስንመለከተው አይመስልም።ወደ ዝርዝር ነገሮች ስንገባ ግን ኢህአዲግ በትክክል የደርግ አምባገነናዊ አገዛዝ ግልባጭነቱ ፍንትው ብሎ ይታየናል።
እስኪ እነኝህን ነጥቦች እንመልከት -
ደርግ ስልጣን ለሕዝብ እመልሳለሁ ብሎ ምሎ ተገዝቶ መልሶ መለዮውን እያወለቀ ስልጣኑን ያዘ።”ሕዝባዊ መንግስት አሁኑኑ” ያሉትን ገደለ። ኢህአዲግም ስልጣንን ለሕዝብ እሰጣለሁ ብሎ ምርጫ አደረገ ተሸነፈ።”ድምፃችን ተሰረቀ” ብለው አደባባይ የወጡትን አያሌዎችን በአደባባይ ገደለ።

የኢህአዴግ የ23 ዓመት “ፌዴራላዊ የዘር አወቃቀር” ውጤት ዘረኝነት - በኢትዮጵያ እግር ኳስ!


tok
የጋምቤላ ምርጥ “ቶክ” አንገቱን ደፋ
የኢትዮጵያው ቡናው እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተከላካይ የጋምቤላ ምርጥ ውጤት ቶክ ጀምስ ይርጋለም ላይ በአንዳንድ የሲዳማ ደጋፊዎች በዝንጀሮ ድምፅ በቆዳ ከለር ተሰድቧል።
በቦታው የነበሩ እንደተናገሩት ኢትዮጵያዊው ቶክ በድንጋጤ ከሜዳው ወጥቶ የተቀያሪ ወንበር ላይ አንገቱን አቀርቅሮም ታይቷል። በአዲስ አበባ ስታዲየም የግለሰቦች ስም እየጠሩ የሚሳደቡ እንዳሉ ይታወቃል።
በውጭ አገር ተጨዋቾች በሌሎች አገር ደጋፊዎች ከቆዳ ከለር ጋር በተያያዘ ሲሰደቡ በእኛ አገር ደግሞ ዘረኝነት በራሱ ዜጋ ሲሰደብ ከማየት ምን የሚያስደነግጥ አለ?
ቶክ በወገኑ እንደ ዝንጀሮ ተሰድቦ አንገቱ ደፍቷል፤ ይህ ነገር ወደፊት በድጋሚ እንደማይከሰት ምን ማረጋገጫ ይኖራል? (ኢቲዮኪክአፍ እናመሰግናለን)
**********
ምንጭ: ድሬ ቲዩብ ላይ ተለጥፎ በነበረ ጊዜ የተወሰደ

እየሳቁ ማልቀስ! (የማለዳ ወግ)

May 22, 2014 ነቢዩ ሲራክ

በለጋ እድሜዋ ትዳር መስርታ ሁለት ትጉህ መንታ ልጆች የታደለች እህት ከትዳር ጓደኛዋ ችግር ገጠማት። የ “ተበዳይ ነኝ!” ባይ ወዳጀን ምሬት ደጋግሜ ብሰማም ከቀናት በፊት “በደለኝ!” ያለችው የትዳር አጋሯ በኮሚኒቲው ሽምግልና ኮሚቴ በኩል ክስ መስራቱን እና የክስ ጥሪ እንደደረሳት ሰማሁ። ከአሰር አመት በፊት እድሜዋ ገና የ17 አመት እያለ የዛሬ የ12 አመት እድሜ የሆነውን ትልቁን ልጀን ያሳደገችውን እህት የቆየ አብሮነት ትውስታ እያሰብኩ የአለመግባባቱን ሽምግልና ወደሚከወንበት የጅዳ ኮሚኒቲ ሽምግልናውን ለመታዘብ መጓዝ ጀመርኩ። የያኔዋ ጉብል በኮንትራት ስራ መጥታ ከአሰሪወችዋ ልታመልጥ ከሶስተኛ ፎቅ የወደቀችበትን አሳዝኝ ታሪክ ጀምሮ ከብላቴና ልጀ ጋር ውለው ሲያድሩ የነበረውን ሁሉ ስደት እና ድህነት በልጅነት እድሜዋ ላይ የጣለውን ህመም አስታወስኩ። እግረ መንገዴን ይህን ሁሉ አውጥቸ አውርጀ ያ ሁሉ አልፎ ለዛሬ ወግ ማዕረግና ለመንታ ልጆች በረከት ያደላትን ፈጣሪ ስራ አስታውሸ” ለፈጣሪ ምን ይሳነዋል!” ስል አምላኬን አመሰገንኩት!Nebyu Sirak Ethiopian journalist in Saudi Arabia
ወደ ኮሚኒቲው ጽ/ቤት ብዙም ሳልቆይ ደረስኩ። “በደል ደረሰብኝ!” ባይ ቀድማ በቀጠሮዋ ተገኝታለች ። “ልጆቸን ጥላ ሔደች” ባይ ከሳሽ ባል ዘግይቶ መጣ። ጉዳዩን ለመታዘብ ከባልም ለሚስትም ወገን የመጣን ታዛቢ ሽማግሌወች ሁለት ሶስት ስንሆን ሁላችንም በባልና ሚስት መካከል ሰላም እንዲወርድ ተመኘን። በበዳይ በተበዳይየደረሰወን ሁሉ የሚሰሙት ሽማግሌዎች መሆኑ በጀ። እኛ በበዳይ በተበዳይም ላይ ያረፈውን የዱላ አሸራ እያነሳን ብንሸመግል ሽምግልናው ፍርሻ በሆነ ነበር ስል ማሰቤ አልቀረም። ብቻ ኮሚኒቲው ከተመሰረተ በርካታ ጀምሮ በሽምግልናው ረገድ ተመሳሳይ ፋና ወጊ ማህበራዊ ጉዳዮችን በመስራት ላይ ያለው ኮሚቴ አባላት ትናንትም ዛሬም ቤት እንዳይፈርስ፣ ወገን ከወገኑ ሲጋጭ ገጭቱን በወግ በስርአት በማሸማገል ይሰራሉና ብዙውን አስታውሸ አመሰገንኳቸው። ትልቁን ስራ የሚሰራው የዚህ ኮሚቴ አባላት የዚህችን ብላቴና ትዳር ለልጆች ሲባል መታደጋቸውን ከበር ሆነን ሽምግልናውን ስንከታተል ለነበርነውን መልካም የምስራች አበሰሩን! ባልና ሚስት ልዩትን አስወግደው ለመኖር ተስማምተው ባንድ መኪና ተያይዘው ሲሔዱ የአብራካቸው ክፋዮችን ደስታ መመልከት በራሱ ልዩ የደስታ ስሜትን ይሰጥ ነበር)

Ethiopia crackdown on student protests taints higher education success


Ethiopia crackdown on student protests taints higher education success 
By Paul O'Keeffe, Guardian
May 22, 2014
Over the past 15 years, Ethiopia has become home to one of the world's fastest-growing higher education systems. Increasing the number of graduates in the country is a key component of the government's industrialisation strategy and part of its ambitious plan to become a middle-income country by 2025. Since the 1990s, when there were just two public universities, almost 30 new institutions have sprung up.On the face of it, this is good news for ordinary Ethiopians. But dig a little deeper and tales abound of students required to join one of the three government parties, with reports of restricted curricula, classroom spies and crackdowns on student protests commonplace at universities.
Nowhere has this been more evident than in Ambo in Oromia state. On 25 April, protests against government plans to bring parts the town under the administrative jurisdiction of the capital, Addis Ababa, began at Ambo University. By the following Tuesday, as protests spread to the town and other areas of Oromia, dozens of demonstrators had been killed in clashes with government forces, according to witnesses.

Wednesday, 21 May 2014

(ሰበር ዜና) በአዲስ አበባ ቦሌ አካባቢ እሳት ቃጠሎ ተነሳ

Fire broke out bole


 | 
(ዘ-ሐበሻ) የዘ-ሐበሻ የአዲስ አበባ የመረጃ ምንጮች እንደጠቆሙት በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ አካባቢ የሚገኘው ኒውዮርክ ካፌ አጠገብ የተነሳ የእሳት ቃጠሎ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል። የአዲስ አበባ የእሳት አደጋ ማጥፊያ ማርሻል አካባቢው የደረሰ ሲሆን እሳቱን ለመቆጣጠር ጥረት እያደረጉ እንደሚገኙ መረጃዎች ደርሰውናል:።
ዛሬ ቀትር ላይ የተነሳው የእሳት አደጋ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ያልጠፋ ሲሆን እሳት አደጋ ሰራተኞች ግን ርብርቦሻቸውን ቀጥለዋል። የእሳት አደጋው መነሻ ምን እንደሆነ የታወቀ ነገር የለም።

The Oromo Liberation Front (OLF), which is led by General Kemal Gelchu, said as the protest of students of the Oromo ethnic group is a protest against the unjust eviction of Oromo farmers, the public needs to stand with them and support them.


OLF calls Ethiopians to stand with Oromo students                                                                  ESAT New  May 20, 2014


OLF in its press release stated that the ruling party in Ethiopia is working to prolong its grip on power by causing inter-ethnic fights and this will hurt the Nation at the end of the day; thus, all political parties should leave their differences aside and struggle together.
It also noted that the demolition of the historic Waldeba Monastery, Northern Ethiopia for sugar development and the sale of lands in Gambella are deplorable. The eviction of Oromo farmers is similarly aimed at selling the lands to investors, which should be opposed by all Ethiopians now.
OLF said Ethiopians without being divided along ethnic, place of origin and religion should rise in unison and continue the protest against the new Addis Abeba Master Plan.
In a related development, Ethiopians in Munich, Germany have held a protest opposing the killing of students in Ambo and other towns of the Oromia region in Ethiopia.

No less significant, absent trials and tribulations, democracy would be devoid of the soul that endows it with character and vitality. I accept my fate, even embrace it as serendipitous. I sleep in peace, even if only in the company of lice, behind bars. The same could not be said of my incarcerator though they sleep in warm beds, next to their wives, in their home




.The government has been able to lie in a court of law effortlessly as a function of the moral Paucity of our politics. All the great crimes of history, lest we forget, have their genesis in the moral wilderness of their times.
The mundane details of the case offer nothing substantive but what chritopher Hitchens once described as “a vortex of irrationality and nastiness.” Suffice to say, that this is Ethiopia’s dreyful affair. Only this time, the despondency of withering tyranny, not smutty bigotry, is at play.
Martin aims wrote, quoting Alexander Solzhenitsyn, that Stalinism (in the 30s) tortured you not to force you to reveal a secret, but to collude you in a fiction. This Is also the basic rational of the unfolding human rights crisis in Ethiopia. And the same 30s bravado that show-trials can somehow vindicate banal injustice pervades official thinking want to unlearn from history; we aptly repeat even its most brazen mistakes.
Why should the rest of the world care? Horace said it best :mutate nomine detefabula narrator.” change only the name and this story is also about you.” Whenever justice suffers our common humanity suffers, too.
I will live to see the light at the end of the tunnel. it may or may not be a long wait. Whichever way events may go, I shall persevere!

Ottawa Rally calls on Canada to halt support for dictatorship




Where on Earth have you seen Christian and Muslim leaders jointly protesting against repressive regimes? Join the Ethiopians in Diaspora, and witness the rare God-blessed scene
OTTAWA – Ethiopian Canadians on June 5 took to the streets of Ottawa and condemned the ongoing human rights violations in the Horn of Africa nation. The protesters were mainly drawn from Toronto and Ottawa.
Amid the demonstrating crowd in the capital which is also a touristic destination for many, bystanders were very surprised to see Muslims and Christians side by side protesting the lack of freedom of religion, ethnic cleansing in different parts of Ethiopia, the genocide and the land grab in Ethiopia, the crackdown against journalists and political dissidents, as well as the crackdown on religious and political leaders.
Reverend Mesale Enguede of the Ethiopian Orthodox Church in Exile and Mr. Abu Rashid of the Ethiopian Muslim Council spoke on the occasion about the ancient history of Ethiopia the harmonious coexistence of the two religions centuries.
Reverend Mesale Engude said that "Ethiopia has had so many problems in the past but she overcame them with the courage and determination of her own children.
Mr Abu Rashid also expressed his anger towards the Ethiopian government’s effort to impose alien doctrine on Muslim Ethiopians. He wondered how would a government select and impose a certain sect over all other Muslims. Abu Rashid stated that "the Let Our Voice Be Heard” struggle will continue until a fully democratic state is created in Ethiopia.
Shortly after the two religious leaders spoke to the gathered crowd, opposition Member of Parliament, and a friend of Ethiopia, Paul DEWER raised his concern about the serious human right offenses committed by the Ethiopian government.
Mr. Obang Metho, founder of SMNE, human rights activists and community leaders also took part in the rally. The demonstrators called upon the government of Canada to condemn the human rights violations in Ethiopia and stop supporting the repressive regime in that country.

Some of the slogans chanted by the activists were "Justice for Murdered Ethiopians", "Canada should condemn government interference in religion in Ethiopia", " Democracy Now in Ethiopia," "Canada: Say No to Ethnic Cleansing and Religious Suppression in Ethiopia," "Muslims and Christians are United in Ethiopia."

Detained Journalists and Bloggers in Ethiopia Must be Charged or Released, says IFJ IFJ

May 21, 2014
Three journalists and six bloggers behind bars in Ethiopia

The International Federation of Journalists (IFJ) on Tuesday severely criticised authorities in Ethiopia following the decision by a court to grant police nearly one more month to conduct investigations against the journalistan bloggers detained in the country last month.
bloggersThree journalists and six bloggers were arrested on 25 and 26 April by police using an arrest warrant from a public prosecutor in Addis Ababa, the country’s capital city. The police on May 19 said that while the investigations continue the three journalists and six bloggers will remain in prison. “This is a clear human right violation,” said Gabriel Baglo, IFJ Africa Director. “These journalists and bloggers have not been charged yet and must be released immediately. The court is clearly hesitating because there are no strong charges against our colleagues”.
The IFJ criticism comes a few weeks after it wrote an open letter to U.S. Secretary of State, John Kerry, during his visit to the country to ask him to raise his concerns about the ordeal of the imprisoned journalists when he met with Ethiopian Prime Minister, Hailemariam Desalegn. According to media reports, Kerry subsequently raised the arrests during meetings with the Prime Minister and Foreign Minister, Tedros Adhanom, on May 1.
Following the meeting the IFJ welcomed Kerry’s action, but the Ethiopian court has now taken the decision to extend their detention.
The journalists who have been arrested are Tesfalem Weldeyest, who writes independent commentary on political issues for Ethiopia’s Addis Standard magazine and Addis Fortune newspaper, Asmamaw Hailegiorgis, senior editor at an influential Amharic weekly magazine Addis Guday, and Edom Kassaye, who previously worked at state daily Addis Zemen Newspaper and is an active member of the Ethiopian Environmental Journalists Association (EEJA).