Tuesday, 20 May 2014

አኖሌ…..የባህር ዳር ነውር….አምቦ እና ግምቢ

ኢትዮጵያችን አደጋ ላይ ነች። የአደጋዋ ምንጭ ህወሃት እና ህወሃት ነው። ህወሃቶች በአገራችን ላይ የመዘዙት የበቀል ሰይፍ ወደ ሰገባው የሚመለስ አልሆነም። ከበቀል ስሜታቸው ጋር መቶ ዓመት የመንገስ ምኞት አላቸው። ምኞታቸውንም እውን ለማድረግ የንፁሃን ደም ለህወሃቶች መስዋዕት ሆኖ መቅረብ ይኖርበታል። እስከ ዛሬ ብዙ ኦሮሞዎችና አማሮች መሥዋዕት ሁነዋል። የመስዋዕቱ ምንጭ እንዳይደርቅ አሩሲ ላይ አኖሌ ቁሟል።እርሱን ተከትሎ ባህር ዳር “አማራና ኦሮሞ” ኳስ እንዲጫወቱ ሁኖ ነውር የሆኑ ስድቦች እየተነቀሱ ወጥተው በኢቲቭ እንዲተላለፍ ተደረገ። ይሄን ተከትሎ የመሬት ቅርምቱ ተከሰተ። አምቦና ግምቢ ላይ በህወሃት-ኦህዴድ ፊታውራሪነት የንፁሃን ደም በከንቱ ፈሰሶ ህወሃት የለመደውን ምሱን አገኘ።

ትኩረት በህወሓት፣ ኦህዴድ፣ ብአዴንና ደህዴድ ላይ ይሁን!!!


ዛሬ አገራችን ኢትዮጵያ መንታ መንገድ ላይ ትገኛለች። በአንድ በኩል ህወሓት እና አገልጋይ ድርጅቶቹ በተለይም ኦህዴድ፣ ብአዴንና ደህዴድ የተነሳባቸው ሕዝባዊ ተቃዉሞ ለመሸፈን የሕዝብ ለሕዝብ ጠብ ለመጫር የተቻላቸውን ሁሉ እያደረጉ ነው። በየተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ዘርን መሠረት ያደረጉ ስድቦች፣ ዘለፋዎችና ጥቃቶች እንዲኖሩ በካድሬዎቻቸውና በቅጥረኞች አማካይነት እየጣሩ ነው። በዚህ እኩይ ተግባር ውስጥ ባለማወቅ በስሜት ብቻ የሚነዱ የወያኔ ደጋፊ ያልሆኑ ወገኖችም እየተሳተፉበት ነው። በሌላ በኩል ደግሞ በዘውግም ይሁን በአገር ደረጃ የተደራጁ የፓለቲካ ድርጅቶች መሪዎች የጋራ ጠላቶቻችን ወያኔና ግብረአበሮቹ ስለመሆናቸው የጠራ አቋም እየያዙ ነው። ወያኔና ግብረአበሮቹን ለማስወገድ በጋራ መታገል የሚያስፈልግ መሆኑ እና ከወያኔ አገዛዝ በኋላ በእኩልነት ላይ የተመሠረተ አገር የመገንባት የጋራ ኃላፊነት ያለብን መሆኑ ሰፊ ግንዛቤ እያገኘ መጥቷል።
ይህ መንታ መንገድ በሁሉም ቦታ በባሰ ኦሮሚያ ውስጥ ጎልቶ እየታየ ነው። በኦሮሚያ አካባቢዎች የሚደርሰው ጥቃትና መፈናቀል ያስቆጫቸው ወጣቶች የሚያደርጉት ፍትሃዊ ተቃውሞ ቀጥሏል። በአምቦ፣ በነቀምት፣ በጊምቢ፣ በሀረር፣ እና ሌሎችም አካባቢዎች በተለይም የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሥርዓቱን በመቃወማቸው ከፍተኛ ጥቃት እየደረሰባቸው ነው። በመቶዎች የሚቆጠሩ ሕይወታቸውን አጥተዋል፤ በሺዎች የሚቆጠሩ ታስረዋል። በእነዚህ ቦታዎች ሁሉ የእንተባበር ጥሪዎች ጎልተው እየተሰሙ ነው። በኦሮሚያ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች የሌሎች አካባቢዎች ተማሪዎች ከጎናቸው እንዲቆሙ የኦሮሞ ተማሪዎች ተደጋጋሚ ጥሪዎችን አቅርበዋል። የሌሎች አካባቢዎች ተማሪዎችም ከኦሮሞ ወንድሞቻቸውና እህቶቻቸው ጎን ቆመዋል። ይህ ተስፋ የሚሰጥ እና መበረታታት ያለበት ነገር ነው። ሆኖም ግን ከዚሁ ጎን ለጎን ህወሓትና ኦህዴድ የሕዝቡን ጥያቄ ወደ ዘር ግጭት ለማዞር እየሠሩ ነው። በተማሪዎች መፈክሮች ውስጥ ዘርን ለይተው የሚያንቋንሽሹ መልዕክቶች ሰርገው እንዲገቡ እየተደረገ ነው። ኦሮሞ ባልሆኑ በተለይም በአማራ ተወላጆች ላይ ጥቃት እየደረሰ ነው። የወያኔ ጆሮ ጠቢዎችና ካድሬዎች በስሜት የተገፋፉ ወጣቶችን ወደ ዘር ግጭት እየመሯቸው ነው።ይህ እጅግ አሳሳቢና በአስቸኳይ መቆም የሚኖርበት ነገር ነው።

ዘር ማጥራት ወይስ ኢህአዴግን ማፍረስ?



(ተመስገን ደሳለኝ)                                                                                              ኢህዲግ ያነበረውን ቋንቋንና ዘውግን መሰረት ያደረገ ፌዴራሊዝም አደገኛነ በተመለከተ 

በርካታ ምሁራን፣ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች… ሳያሰልሱ ለመምከርና ለማስጠንቅቅ መዋተታቸውን 
አልዘነጋሁም፡፡ እኔም ከ“ፍትህ” ጋዜጣ እስከ “ፋክት” መጽሔት ድረስ ችክ ያልኩበትም ሆነ ዛሬ በዚህ 
ተጠየቅ የተመለስኩበት ምክንያት ችግሩ እያደር እየተባባሰ በመምጣቱና ከምንጊዜውም በላይ 
አዘናግቶ ወደተፈራው የእርስ በእርስ እልቂት ሊዘፍቀን እየተንደረደረ በመሆኑ፣ ቅድሚያ ሰጥተን 
በሕብረ-ድምፅ ‘የሀገር ያለህ!’ ብለን መጮህ እንዳለብን ስለማምን ነው፡፡ 

Silencing Zone9 by hook or crook


By Hindessa Abdul
May 20, 2014

ists are not terroristsReporters Without Borders has learnt today that the court in Addis Ababa granted the police investigating the case against the 6 bloggers and three journalists, 28 more days for further investigations. The police notably claimed they were unable to access the Facebook and Twitter accounts of the detainees, which were reportedly disabled after the hearing on May 7th and 8th.
According to the Eastern Africa Journalists Association ’s Secretary general, Alexis Niyungeko. “The request by the police for more time to conduct further investigations clearly shows that the three journalists and six bloggers were arrested without sufficient evidence".
Following today’s hearing, the news providers are now being officially charged under the country’s infamous anti-terrorism proclamation of 2009, which can carry imprisonments sentences from 5 to 10 years.
During today’s hearing, a witness said that Zone9 blog member Atinaf Berhane complained of sever torture and interrogation throughout the night. The detainees were able to see their lawyers for the first time on May 14th and May 16th, according the defense lawyer Amha Mekonnen. The next hearing is scheduled for June 14th. (Source: RSF)
It has been over three weeks since close to a dozen journalists and bloggers were arrested, most of whom members of the blogging collective known as Zone 9. Their site, hosted in Google’s Blogger platform, was launched two years ago with a catching motto “We blog because we care.” They coined the name after a visit to the Zone 8 of the Kaliti prison, where a fellow journalist, Reeyot Alemu, is serving a five-year sentence. Zone 9 is a metaphor to say the rest of the populace is also in jail but in a different cell block. No surprises; their page was blocked within weeks of its launch.Abel Wabela, Asmamaw W/Giorigis, Atnaf Berhane, Befekadu Hailu, Edom Kassaye, Mahlet Fantahun, Natnael Feleke, Tesfalem Weldyes, Zelalem Kebret have been locked up in the notorious Maekelawi in the north of Addis, where the tradition of torture is alive and kicking. The bloggers were public servants,university professors,information technology professionals, full time journalists so on and so forth.

Abebe Gellaw interrupted Obama, shouting, “Freedom for Ethiopia!”

U.S. President Barack Obama has agreed with journalist Abebe Gellaw’s demand to support freedom in Ethiopia and help free bloggers, journalists and political prisoners jailed by the tyrannical regime.
  While Obama was wrapping up his speech last night at a glitzy Democratic National Committee reception in San Jose’s Fairmont Hotel, journalist and activist Abebe Gellaw interrupted the president and called support for freedom in Ethiopia. The event jointly hosted by Yahoo CEO Marissa Mayer and and Y Combinator CEO Sam Altman was mainly attended by Silicon Valley business and political leaders.
Abebe began his message with a positive note. “Mr. Obama, we Ethiopians love you. We demand freedom for Ethiopia,” he said.
The President, who was talking about winning both Congress and the Senate from the Republicans in the next election, replied “I agree with you although why don’t I talk about it later because I am just about to finish. You and me will talk about it. I am going to be coming around.”
But Abebe continued his message and loudly called for help to free jailed bloggers and journalists. “Stand with the people of Ethiopia, don’t support tyranny,” he said to which the president answered again, “I agree with you.”
 //www.youtube.com/watch?feature=player_embedded&v=otaQbyXzHWI#t=0

EHSNA Condemns Human Rights Violations in Ethiopia.

Press Release
May 19, 2014


Washington, D.C. – The Ethiopian Heritage Society in North America (EHSNA) condemns the killing of students in Oromia region in Ethiopia. Furthermore, EHSNA condemns the arrests, torture, and imprisonment of Ethiopians through out Ethiopia and calls on all human rights organizations to put pressure on TPLF/EPRDF regime for its heinous crimes.

Sunday, 23 February 2014

Sannhet, Rettferdighet, Frihet, Høflighet, Likestilling og beskyttelse av menneskerettighetene.





 













Med Mr Obang Metho, administrerende direktør ved Solidarity Movement for en ny Etiopia kommer fra Canada for et besøk  "Etiopia er en svært traumatisert samfunn, og folk kunne bruke solidaritet som en sjanse til å reise seg," sa Obang Metho.


Jeg støtter og jobber med
Solidarity Movement for en ny Etiopia, en ikke-politisk og ikke-voldelig sosial rettferdighet bevegelse av ulike etiopiere. Den SMNE er en non-profit organisasjon som søker å forene de mange etiopiske etniske grupper .
 solidaritet movment som står sammen for å kalle den nåværende etiopiske regjeringen å redegjøre for utallige påstander om brudd på menneskerettighetene. Motivert av sannheten ingen Vil Være gratis til alle eh gitter, ser vi for Oss en åpen, fri og avstemmes Samfunnet i Etiopia, et samfunn hvor menneskeheten Kommer: Før etnisitet og hvor de Samme Rettigheter, Muligheter og privilegier eh Tilgjengelig for Alle. Vi Arbeider for å. mobilisere etiopiere i diasporaen og i Etiopia Å forene segment i en koalisjon på tvers av etniske, regionale, Politiske, kulturelle og Religiøse skillelinjer rundt prinsippene om sannhet, rettferdighet, Frihet, høflighet, Likestilling og beskyttelse av menneskerettighetene.